« ከገባቸው!
..እስኪገባቸው!
በቅኔም እናውራቸው
»
(አንዱአለም
- ከአርጋው - ስዊዝ - (andualem19@yahoo.com)
ለንቦቹ
ዝንብ እንደንብ
ጠጅ ድሮ ቀረ
- ዘንድሮ የት
አለ፣
ማሩንስ ማን
ይስራው - ቀፎ
ባዶ ዋለ፣
ስኳር
ላሽ ዝንብ ሁሉ
.
... ንብ ካልሆንኩ
እያለ::
|
|
|
ሁሉ አማረሽ
አራሹም ማረሱ
ማምረት ሳይቸግረው፣
ነጋዴም ማቅረቡ
ማዳረስ ሳይከብደው፣
ሁሉ አማረሽ
ሆኖ አስቸገረ
ገዢው:: |
ቁርጥ
ካቻምናን ገፋነው
- በጎመን ከጓሮ፣
አምናም እንደዋዛ
- አለፈ በሽሮ
፣
እያማረን አንቅር
- እንይ ተቀይሮ፣
ቢላችንን እንሳል
- አያሻም ቀጠሮ፣
ወይፈኑን እንጣለው
- ቁርጥ
ይሁን ዘንድሮ:: |
|
|
ከንቱ እርሻ
ላይሆናቸው
እርሻ ቆፍረው
ቆፍረው፣
ቆላውን ከደጋው
እንለየው ብለው፣
የተከሉት ጫጨ
ጨነገፈባቸው፣
አልወገድ ብሎ
የዘር
ችግራቸው:: |
|
|
|
|
|
|
|
|
|
|
|
|